የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ኬዞች በአፍሪካ፦ – Algeria 17 – Senegal 4 – Egypt 3 – Morocco 2 – Nigeria 1 – Tunisia 1 – South Africa 1 – Cameroon 1 ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች በአሁን ሰዓት በመላው ዓለም በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ100,000 ማለፉን ተመልክተናል። ቫይረሱ የገደላቸው ሰዎች ደግሞ ከ3,408 ደርሰዋል። እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ቫይረሱ ባይከሰትም ስለቫይረሱ ምንነት፣ በኢትዮጵያ የጤና ሚኒስቴር እና በህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ስለሚተላለፉት የጥንቃቄ እርምጃዎችና መልዕክቶች፣ እንዴት ራስን ከቫይረሱ መከላከል እንደሚቻል የሚጠቁሙ መልዕክቶችን በየጊዜው ወደናተ የምናደርስ ይሆናል። እራሳችሁና ሌሎችን ከኮሮና ቫይረስ ጠብቁ!

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started