
የኮሮና ቫይረስ “አለም አቀፍ ወረርሽኝ” ተብሎ ታውጇል!
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ዛሬ ቫይረሱ ያለበትን ሁኔታ ካሳወቁ በሁዋላ “አሁን አለም አቀፍ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ቫይረሱ እስካሁን ከ3,000 በላይ ሰዎችን ገድሎ ከ120,000 በላዩን ደግሞ አጥቅቶ ይገኛል።
@eliasmeseret
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

የኮሮና ቫይረስ “አለም አቀፍ ወረርሽኝ” ተብሎ ታውጇል!
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ዛሬ ቫይረሱ ያለበትን ሁኔታ ካሳወቁ በሁዋላ “አሁን አለም አቀፍ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።
ቫይረሱ እስካሁን ከ3,000 በላይ ሰዎችን ገድሎ ከ120,000 በላዩን ደግሞ አጥቅቶ ይገኛል።
@eliasmeseret
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts