ኮሮና ቫይረስ አለም አቀፍ ወረርሽኝ ተባለ🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ኮሮና ቫይረስ አለም አቀፍ ወረርሽኝ ተባለ

የኮሮና ቫይረስ “አለም አቀፍ ወረርሽኝ” ተብሎ ታውጇል!

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ዛሬ ቫይረሱ ያለበትን ሁኔታ ካሳወቁ በሁዋላ “አሁን አለም አቀፍ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል” ብለዋል።

ቫይረሱ እስካሁን ከ3,000 በላይ ሰዎችን ገድሎ ከ120,000 በላዩን ደግሞ አጥቅቶ ይገኛል።

@eliasmeseret

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started