ዶክተር ሊያ ታደሰ የጤና ሚኒስትር ሆነው ይሾማሉ🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ዶክተር ሊያ ታደሰ

ዶክተር ሊያ ታደሰ በነገው ዕለት የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ መስሪያ ቤታቸው አረጋገጠ። ዶክተር ሊያ የጤና ምኒስትር ድኤታ ሆነው የተሾሙት ጥቅምት 28 ቀን 2011 ዓ.ም. ነበር።

DW

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started