የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን በአዲስ መልክ ለማዋቀር በወጣው አዋጅ መሠረት ለተቋሙ የቦርድ አባልነት የቀረቡ አዳዲስ እጩ ተሿሚዎችን በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

Ethiopian press agency

UPDATE

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን በአዲስ መልክ ለማዋቀር በወጣው አዋጅ መሠረት ለተቋሙ የቦርድ አባልነት የቀረቡ አዳዲስ እጩ ተሿሚዎችን በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።

በዚሁ መሠረት፦

  1. አቶ አወሉ አብዲ – ሰብሳቢ
  2. ወ/ሮ አበበች ሽከታ – አባል
  3. ዶ/ር አጋረደች ጀማነህ – አባል
  4. አቶ ማንያዘዋል እንደሻው – አባል
  5. ዲያቆን ዳንኤል ክብረት – አባል
  6. አቶ ኦባንግ ሜቶ – አባል
  7. ዶ/ር ወዳጄነህ ማሕረነ – አባል
  8. ዶ/ር ኮንቴ ሙሳ – አባል
  9. አቶ ጌትነት ታደሰ – ጸሐፊ እና አባል ሆነው ተሹመዋል።

ኢቢሲ

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started