
የኦሮሚያ ኒውስ ኔትወርክ (ኦኤንኤን) ሁለት ጋዜጠኞቼ በመንግሥት ታሰሩብኝ ብሏል!
የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ተናግረዋል። የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።
Via VOA Amharic
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

የኦሮሚያ ኒውስ ኔትወርክ (ኦኤንኤን) ሁለት ጋዜጠኞቼ በመንግሥት ታሰሩብኝ ብሏል!
የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ተናግረዋል። የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።
Via VOA Amharic
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts