
የONN ጋዜጠኞች ታስረዋል!
የኦሮሚያ ኒውስ ኔትወርክ ሁለት ጋዜጠኞች በመንግሥት መታደራቸውን የቴሌቪዥን ጣቢያው አስታውቋል።
የታሰሩ ጋዜጠኞችም ደሱ ዱላ እና ዋቆ ኖሌ እንደሚባሉ የቴሌቪዥን ጣቢያው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሶርሳ ደበላ ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የታሰሩት በሞያቸው ሳብያ ሳይሆን ጥፋት በመፈፀም ተጠርጥረው ነው ብሏል።
ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ ጣቢያ