ስለ ኮሮና የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልክት

ዛሬ በሀገራችን አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ  የተገኘበት በመሆኑም ህብረተሰቡ እነዚህን ምክሮች በመከተል እራሱንና ቤተሰቦቹን ከበሽታው እንዲከላከል አሳስባለሁ።

ዛሬ በሀገራችን አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ  የተገኘበት በመሆኑም ህብረተሰቡ እነዚህን ምክሮች በመከተል እራሱንና ቤተሰቦቹን ከበሽታው እንዲከላከል አሳስባለሁ።

  • እጃችንን በውሃ እና በሳሙና አዘውትሮ መታጠብ
  • የጉንፋን ምልክት ከታየብን ከቤት

አለመውጣት፣ሰው የሚበዛብት ቦታ አለመሄድ

  • ንክኪ የሚያስፈልጋቸው የሰላምታ መንግዶችን መተው
  • ሰው በብዛት የሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከሆነ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ
  • ህብረተሰቡ ሳይደናገጥ በንቃት የራሱንና የቤተሰቡን ጤና መጠበቅ

ዛሬ በሀገራችን አንድ ሰው የኮሮና ቫይረስ  የተገኘበት በመሆኑም ህብረተሰቡ እነዚህን ምክሮች በመከተል እራሱንና ቤተሰቦቹን ከበሽታው እንዲከላከል አሳስባለሁ።

  • እጃችንን በውሃ እና በሳሙና አዘውትሮ መታጠብ
  • የጉንፋን ምልክት ከታየብን ከቤት

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started