የንግድ ባንክ የስራ ማመልከቻ ዌብሳይት እንዳስቸገራቸው አመልካቾች ገለፁ

የ ኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ከ ቀናት በፊት የ ስራ ቅጥር ማውጣቱ ይታወቃል እናም አማልካቾች online እንዲመዘገቡ እና ፋይላቸውን ስካን አድርገው ማስገባት እንዲችሉ ያስታወቁ ቢሆንም አመልካቾች ለ habeshaweekly በላኩት ዌብሳይቱ እንዳስቸገራቸው ገልፀዋል ጉዳዉ የሚመለከታቸው አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጡ ለማሳሰብ እንወዳለን ተጨመሪ መረጃ ሲደርሰን የምናቀርብ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን

የንግድ ባንክ የስራ ማመልከቻ ዌብሳይት እንዳስቸገራቸው አመልካቾች ገለፁ

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started