ለ ሁለት ወጣቶች ሞት ምክንያት የነበረዉ ቦታ ለ ቤተክርስቲያኗ ተሰጠ

በ 22 አካባቢ የሚገኘዉ እና ለ ሁለት ወጣቶች ሞት ምክንያት የነበረዉ ቦታ ለ ቤተክርስቲያን መስሪያ እንዲሆን ተሰጠ በመሆኑም በነገው እለት ቅዱስ ፓትሪያርኩ በተገኙበት የመሠረት ድንጋይ ይቀመጣል ተብሏል

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started