ቦርዱ የፌደራል ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤቶች የምርጫ ክልሎችን የሚያሳየውን ይህንን ካርታ ይፋ ሲያደርግ ያለፈው አመራር የተጠቀመባቸውን እና በካርታ መልክ ባይዘጋጁም ነባር ክልሎችን መጠቀሙን አስታውቋል፡፡
ቦርዱ ይፋ ባደረገው የምርጫ ካርታ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ መቀበል ጀምሯል
የሶማሌ ክልል የህዝብ ብዛቴ እና የምርጫ ክልሎቼ አይጣጣሙም ሲል ባቀረበው አቤቱታ መሰረት የምርጫ ክልሉን ማሻሻል ነበረበት ሲል የኦጋዴን ነጻነት ግንባር ጠይቋል