ተፅኖ ፈጣሪው ፖለቲከኛ እስክንድር ነገ ትናንት የተደረገውን የ ፕልፅግና ፓርቲ የ ገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም አስመልክቶ ተከታዉን መልክት በ ትዊተር ገፁ አስፍሯል

ኢህአዴግ/ብልፅግና ገንዘብ አልሰበሰበም አስፈራርቶ ገንዘብ ቀማ እንጂ ፈረንጆቹ ይሄን extortion ይሉታል ገንዘቡ ግን በ አዲስ አበባ አንድ ወንበር (በ ፌደራሉ ፓርላማ ) አያስገኝለትም !! ድል ለ ዲሞክራሲ !

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started