በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ የምድረ ገነት (አብደራፊ) ከተማ ከንቲባ በስራ ፈላጊ ሴት ላይ ጾታዊ ትንኮሳ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ውለዋል።

ከኮሮና ቫይረስ ስጋት መለስ ስንል በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ የምድረ ገነት (አብደራፊ) ከተማ ከንቲባ በስራ ፈላጊ ሴት ላይ ጾታዊ ትንኮሳ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ውለዋል።

የምድረ ገነት ከተማ ከንቲባ የሆኑት አቶ ደረሰ አዱኛ በውሀ ተቋም ውስጥ ለመቀጠር ጥረት እያደረገች ካለች ስራ ፈላጊ ወጣት ጋር መጋቢት 5/2012 ምሽት 2:30 ሰዓት አካባቢ በሆቴል አልጋ ይዘው ከተኙበት በፖሊስ በቁጥጥር የዋሉ መሆናቸው ተገልጧል።አሚማ

source Ethiopia live updates

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started