በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቾች ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እና ትላልቅ ስብሰባዎች ለ 15 ቀናት ይዘጋሉ ተባለ

ሰበር ዜና!

ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እና ትላልቅ ስብሰባዎች ለ15 ቀናት እንደሚዘጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።

ኤፍቢሲ

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started