በ ምዕራብ ኦሮሚያ ለ ወራት ተቋርጦ የቆየው የ ቴሌኮም አገልግሎት እንዲከፈት ቢጠይቅም መንግስት ችላ ብሎ አልፎታል

በምዕራብ ኦሮሚያ ለወራት ተቋርጦ የቆየው የቴሌኮም አገልግሎት ከኮሮናቫይረስ ክስተት ጋር በተያያዘ እንዲከፈት እየቀረበ ባለው ጥያቄ ዙሪያ እስካሁን የተለየ ነገር እንደሌለ የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ለቢቢሲ ገለጹ። https://t.co/07NwzsAAYv

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started