መንግስት በ ወለጋ ላይ የጣለውን አስቸኳይ ከዋጅ ያንሳ ። ኢንተርኔት የ ስልክ ግንኙነት ተቋርጧል ስለ ኮሮናም መረጃ እንዳያገኙ ሆነዋል ሲሉ ለ ሀበሻዊክሊ ምሬታቸውን ገለፁ በመሆኑም በ ኦሮሚያ የ ሀኪሞች ማህበር ባወጣው መግለጫ የ ኢንተርኔት እና የ ስልክ አገልግሎት እንዲከፈት ጠይቀዋል
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/
መንግስት በ ወለጋ ላይ የጣለውን አስቸኳይ ከዋጅ ያንሳ ። ኢንተርኔት የ ስልክ ግንኙነት ተቋርጧል ስለ ኮሮናም መረጃ እንዳያገኙ ሆነዋል ሲሉ ለ ሀበሻዊክሊ ምሬታቸውን ገለፁ በመሆኑም በ ኦሮሚያ የ ሀኪሞች ማህበር ባወጣው መግለጫ የ ኢንተርኔት እና የ ስልክ አገልግሎት እንዲከፈት ጠይቀዋል
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts