ከነገ መጋቢት 9/ 2012 ዓ/ም ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ስርጭት ስጋት ምክንያት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎቹን ሰርዟል።

EthiopianAirlines

http://www.fidelpost.com (ፊደል ፖስት) የተሰኘው የመረጃ ማሰራጫ ከታማኝ ምንጮች ነው መረጃውን ያገኘሁት ብሎ እንደዘገበው ከነገ መጋቢት 9/ 2012 ዓ/ም ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ስርጭት ስጋት ምክንያት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎቹን ሰርዟል።

አየር መንገዱ ወደ ሱዳን [ካርቱም]፣ ግብፅ [ካይሮ]፣ ሊባኖስ [ቤሩት]፣ ፈረንሳይ [ፓሪስ] ፣ ኬንያ [ናይሮቢ እና ሞምባሳ] እንዲሁም ኳታር [ዶሀ] የሚያደርገውን በረራ ነው ላልተወሰነ ጊዜ የሰረዘው። የዱባይ እና የሌሎች ሀገራትንም በረራ ሊሰርዝ ይችላል ሲልም ድረገፁ አስነብቧል።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started