
ላሊጋ ከቆመበት ይቀጥላል !
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እየተካሄደ የማይገኘው ላሊጋ በፊፋ ጌም እንደሚቀጥል ተገልጿል ::
ከቡድኑ ተጫዋች የሚወከል ሲሆን ለአብነትም ሰርጂ ሮቤርቶ ባርሴሎናን እንዲሆም ቲቧዋ ኩርቱዋ ሪያል ማድሪድን የሚወክሉ ይሆናል::
ከጨዋታዎቹ የሚገኙ ገቢዎች በኮሮና ቫይረስ እየተጎዱ ለሚገኙ ህብረተሰብ እንደሚለገስ ተገልፆል ፡፡
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

ላሊጋ ከቆመበት ይቀጥላል !
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እየተካሄደ የማይገኘው ላሊጋ በፊፋ ጌም እንደሚቀጥል ተገልጿል ::
ከቡድኑ ተጫዋች የሚወከል ሲሆን ለአብነትም ሰርጂ ሮቤርቶ ባርሴሎናን እንዲሆም ቲቧዋ ኩርቱዋ ሪያል ማድሪድን የሚወክሉ ይሆናል::
ከጨዋታዎቹ የሚገኙ ገቢዎች በኮሮና ቫይረስ እየተጎዱ ለሚገኙ ህብረተሰብ እንደሚለገስ ተገልፆል ፡፡
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts