
አስራ አምስት ተጫዋቾች በኮሮና የተያዙበት የስፔኑ ክለብ !
ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ በመጣው የኮሮና ቫይረስ አሁን በወጣው መረጃ መሰረት የስፔኑ አላቬስ ክለብ አስራ አምስት ተጫዋቾቹ በቫይረሱ መያዛቸውን አስታውቋል ፡፡
በመረጃው ላይ እንደተካተተው ከአስራ አምስት ተጫዋቾች ውስጥ ሶስቱ የመጀመሪያው ቡድን ተጫዋቾች መሆናቸው ተገልፆል ፡፡
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

አስራ አምስት ተጫዋቾች በኮሮና የተያዙበት የስፔኑ ክለብ !
ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ በመጣው የኮሮና ቫይረስ አሁን በወጣው መረጃ መሰረት የስፔኑ አላቬስ ክለብ አስራ አምስት ተጫዋቾቹ በቫይረሱ መያዛቸውን አስታውቋል ፡፡
በመረጃው ላይ እንደተካተተው ከአስራ አምስት ተጫዋቾች ውስጥ ሶስቱ የመጀመሪያው ቡድን ተጫዋቾች መሆናቸው ተገልፆል ፡፡
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts