ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በውጪ ዜጎች ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው የሚል ዘገባ እየተዟዟረ ነው። ይሄ አደገኛ እና ሀገር የሚጎዳ ነው። ቫይረሱ ከ ዜግነት ጋር የሚያያዝ አይደለም። ከውጪ የሚገቡ የማንኝውንም ሀገር ዜጎች መንግስት ጥብቅ ቁጥጥር ያድርግ። ነገር ግን ሀገር ውስጥ ያሉትን ማጥቃትም ሆነ ማንጓጠጥ ትክክል አይደም።

https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በውጪ ዜጎች ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው የሚል ዘገባ እየተዟዟረ ነው። ይሄ አደገኛ እና ሀገር የሚጎዳ ነው። ቫይረሱ ከ ዜግነት ጋር የሚያያዝ አይደለም። ከውጪ የሚገቡ የማንኝውንም ሀገር ዜጎች መንግስት ጥብቅ ቁጥጥር ያድርግ። ነገር ግን ሀገር ውስጥ ያሉትን ማጥቃትም ሆነ ማንጓጠጥ ትክክል አይደም።

We get you up to date News from every corner of the world . View more posts