
“ከቤታችሁ እንዳትወጡ!” – ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን
የቱርክ ፕሬዘዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን የሀገሪቱ ዜጎች ለቀጣዮቹ 3 ሳምታት አስፈላጊ ለሆነ ጉዳይ ካልሆነ በቀር በፍፁም ከቤታቸው እንዳይወጡ መልዕክት አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ የተለፈው ማህበራዊ ግንኙነቶችን በመቀነስ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር እንደሆነ ነው የተገለፀው።
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

“ከቤታችሁ እንዳትወጡ!” – ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን
የቱርክ ፕሬዘዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን የሀገሪቱ ዜጎች ለቀጣዮቹ 3 ሳምታት አስፈላጊ ለሆነ ጉዳይ ካልሆነ በቀር በፍፁም ከቤታቸው እንዳይወጡ መልዕክት አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ የተለፈው ማህበራዊ ግንኙነቶችን በመቀነስ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር እንደሆነ ነው የተገለፀው።
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts