
የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !
በ ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ይህን ከባድ ጊዜ ለማለፍ ባላቶሊ ፣ ማቴራዚ ፣ ፒርሎ ፣ ካናቫሮ ፣ ኢሞቢሌ ፣ ፓቶሬ እና ሌሎች የጣሊያን ሻምፒዮናዎች በፊፋ ጌም በነገው ዕለት ጀምሮ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተገልፆል ፡፡
ሁሉም ጨዋታዎች በጣሊያን ዋናው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፉ ተነግሯል ።
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !
በ ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ይህን ከባድ ጊዜ ለማለፍ ባላቶሊ ፣ ማቴራዚ ፣ ፒርሎ ፣ ካናቫሮ ፣ ኢሞቢሌ ፣ ፓቶሬ እና ሌሎች የጣሊያን ሻምፒዮናዎች በፊፋ ጌም በነገው ዕለት ጀምሮ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተገልፆል ፡፡
ሁሉም ጨዋታዎች በጣሊያን ዋናው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፉ ተነግሯል ።
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts