የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !💚💛❤

የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !

በ ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ይህን ከባድ ጊዜ ለማለፍ ባላቶሊ ፣ ማቴራዚ ፣ ፒርሎ ፣ ካናቫሮ ፣ ኢሞቢሌ ፣ ፓቶሬ እና ሌሎች የጣሊያን ሻምፒዮናዎች በፊፋ ጌም በነገው ዕለት ጀምሮ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተገልፆል ፡፡

ሁሉም ጨዋታዎች በጣሊያን ዋናው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፉ ተነግሯል ።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started