
በ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተደረገው እገታ ከ 3 ወር በላይ አልፎታል መንግስት ያለው ነገር የለም ። ይበልጥ በመንግስት አጋላት የ ታጋች ቤተሰቦችን የማዋከብ ነገር ይታያል ተብሏል ። ዝርዝር መረጃ ሲደርሰን እናቀርባለን
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

በ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተደረገው እገታ ከ 3 ወር በላይ አልፎታል መንግስት ያለው ነገር የለም ። ይበልጥ በመንግስት አጋላት የ ታጋች ቤተሰቦችን የማዋከብ ነገር ይታያል ተብሏል ። ዝርዝር መረጃ ሲደርሰን እናቀርባለን
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts