የ ታጋች እህት በ ፌደራል ፖሊስ ተይዛ ወደ አዲስ አበባ መወሰዷ መረጃ እየወጡ ነው ። 💚💛❤

በ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተደረገው እገታ ከ 3 ወር በላይ አልፎታል መንግስት ያለው ነገር የለም ። ይበልጥ በመንግስት አጋላት የ ታጋች ቤተሰቦችን የማዋከብ ነገር ይታያል ተብሏል ። ዝርዝር መረጃ ሲደርሰን እናቀርባለን

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started