
ጆን ኦቢ ሚካኤል ከክለቡ ጋር በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተለያየ. . .
ናይጄሪያዊው የቀድሞ የቼልሲ አማካኝ ጆን ኦቢ ሚካኤል በቱርክ ሊግ እየተወዳደረ ለሚገኘው ትራብዞንስፓር እየተጫወተ የነበረ ቢሆንም የቱርክ ሊግ አዲሱ ወረርሽኝ ኮሮና ቫይረስን መስፋፋት አስመልክቶ ባለመቋረጡ እና ጨዋታዎች በመቀጠላቸው ምክንያት ተከትሎ ሚካኤል ደስተኝ አለመሆኑን እና የሰዎች ሂይወት ከእግርኳስ ይቀድማል የቀረው ይቅር ጥንቅር ይበል በማለት ከክለቡ ጋር መለያየቱን አስታውቋል።