ጆን ኦቢ ሚካኤል ከክለቡ ጋር በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተለያየ. . .

ጆን ኦቢ ሚካኤል ከክለቡ ጋር በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተለያየ. . .

ናይጄሪያዊው የቀድሞ የቼልሲ አማካኝ ጆን ኦቢ ሚካኤል በቱርክ ሊግ እየተወዳደረ ለሚገኘው ትራብዞንስፓር እየተጫወተ የነበረ ቢሆንም የቱርክ ሊግ አዲሱ ወረርሽኝ ኮሮና ቫይረስን መስፋፋት አስመልክቶ ባለመቋረጡ እና ጨዋታዎች በመቀጠላቸው ምክንያት ተከትሎ ሚካኤል ደስተኝ አለመሆኑን እና የሰዎች ሂይወት ከእግርኳስ ይቀድማል የቀረው ይቅር ጥንቅር ይበል በማለት ከክለቡ ጋር መለያየቱን አስታውቋል።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started