Breaking News #ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል በኦሮሚያ ክልል ጊምቢ አካባቢ ለጊዜው ባልታወቁ ምናልባትም በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች ታፍነው እንደተሰዱ ታወቀ።💚💛❤

ሰበር ዜና
ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል በኦሮሚያ ክልል ጊምቢ አካባቢ ለጊዜው ባልታወቁ ምናልባትም በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች ታፍነው እንደተሰዱ ታወቀ።
የጋምቤላና የምዕራብ ወለጋ እንዲሁም የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ማንነታቸው ለጊዜው ባልታወቁ ኃይሎች መታፈናቸው ታወቀ።
በጵጰስና ደረጃ በታጣቂ ኃይሎች አፈና ሲካሄድ በታሪክ የመጀመሪያው ነው።
በዚሁ አካባቢ 17 የሚሆኑ የአማራ ተማሪዎች ከታፈኑ ከ106 ቀናት በላይ መሆኑ ይታወቃል። መንግስትም ነገሮችን አድበስብሶ ለማለፍ ጥረት እያደረገ እንደሆነ ብዙዎች ትችታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started