- በስፔን በ24 ሠዓት ውስጥ የ169 ሰዎች ሞት ሪፖርት ተደርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርም 767 ደርሰዋል።
- በኢራን በ24 ሰዓት ውስጥ የ149 ሰዎች ሞት ሪፖርት ተደርጓል። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርም 1284 ደርሰዋል።
- በጣሊያን በ24 ሰዓት ውስጥ የ475 ሰዎች ሞት ሪፖርት ተደርጓል። በሃገሪቱ በቫይረሱ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 3 ሺህ ተጠግቷል።
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts