#የ ኢትዮቴሌኮም ከሚሰጣቸው አገልግሎት የብድር * 810# እና የ ጥቅል አገልግሎት *999# እየሰራልን አይደለም 💚💛❤

የ ኢትዮቴሌኮም ከሚሰጣቸው አገልግሎት የብድር * 810# እና የ ጥቅል አገልግሎት *999# እየሰራልን አይደለም ሲሉ ደንበኞች ለ ሀበሻዊክሊ ገለፀዋል ችግሩ ምን እንደሆነ ለመጠየቅ ተደጋጋሚ የ ስልክ ጥሪ ብናረግም ሊነሳልን አልቻለም ተጨማሪ መረጃ ካለ የምናደርስ ይሆናል

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started