ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ምሁራን መከፈታቸውን ገልጸው ለተፈጠረው የአገላለጽ ችግር በይፋ ይቅርታ መጠየቃቸውን @fanatelevision ዘግቧል።

ጉዳዩ የሚመለከታቸው ትምህርትን ከውጤት የማያገናኙትን እንጅ በእውቀታቸው ሃገርን እያገለገሉ ያሉትን እንዳልሆነም ገልጸዋል ብሏል ፋና።
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ምሁራን መከፈታቸውን ገልጸው ለተፈጠረው የአገላለጽ ችግር በይፋ ይቅርታ መጠየቃቸውን @fanatelevision ዘግቧል።

ጉዳዩ የሚመለከታቸው ትምህርትን ከውጤት የማያገናኙትን እንጅ በእውቀታቸው ሃገርን እያገለገሉ ያሉትን እንዳልሆነም ገልጸዋል ብሏል ፋና።
We get you up to date News from every corner of the world . View more posts