OMN) ጋዜጠኛ ጉዮ ዋሪዮም በተመሳሳይ የዋስትና የገንዘብ መጠን(10ሺህ ብር) ከእስር እንዲወጣ ተወሰነ

በሌላ መዝገብ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 18፤2012 የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
የቀረበው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ(OMN) ጋዜጠኛ ጉዮ ዋሪዮም በተመሳሳይ የዋስትና የገንዘብ መጠን(10ሺህ ብር) ከእስር እንዲወጣ ብይን መሰጠቱን ጠበቃ ከዲር ቡሎ ተናግረዋል።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started