ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ሱዳን አቀኑ🇪🇹🇪🇹🇪🇹


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ካርቱም፣ ሱዳን አቅንተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን ቆይታቸው ከሱዳን የሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሀን እና ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ውይይት ያካሂዳሉ።

Published by Habesha Herald

We get you up to date News from every corner of the world .

Leave a comment

Design a site like this with WordPress.com
Get started