
የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !
በ ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ይህን ከባድ ጊዜ ለማለፍ ባላቶሊ ፣ ማቴራዚ ፣ ፒርሎ ፣ ካናቫሮ ፣ ኢሞቢሌ ፣ ፓቶሬ እና ሌሎች የጣሊያን ሻምፒዮናዎች በፊፋ ጌም በነገው ዕለት ጀምሮ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተገልፆል ፡፡
ሁሉም ጨዋታዎች በጣሊያን ዋናው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፉ ተነግሯል ።
https://www.facebook.com/habeshaweeklytikusmereja/

የጣልያን ታላላቅ ተጫዋቾች በነገው ዕለት ጨዋታ ያካሂዳሉ !
በ ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ይህን ከባድ ጊዜ ለማለፍ ባላቶሊ ፣ ማቴራዚ ፣ ፒርሎ ፣ ካናቫሮ ፣ ኢሞቢሌ ፣ ፓቶሬ እና ሌሎች የጣሊያን ሻምፒዮናዎች በፊፋ ጌም በነገው ዕለት ጀምሮ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተገልፆል ፡፡
ሁሉም ጨዋታዎች በጣሊያን ዋናው የሀገሪቱ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፉ ተነግሯል ።

አስራ አምስት ተጫዋቾች በኮሮና የተያዙበት የስፔኑ ክለብ !
ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ በመጣው የኮሮና ቫይረስ አሁን በወጣው መረጃ መሰረት የስፔኑ አላቬስ ክለብ አስራ አምስት ተጫዋቾቹ በቫይረሱ መያዛቸውን አስታውቋል ፡፡
በመረጃው ላይ እንደተካተተው ከአስራ አምስት ተጫዋቾች ውስጥ ሶስቱ የመጀመሪያው ቡድን ተጫዋቾች መሆናቸው ተገልፆል ፡፡

ላሊጋ ከቆመበት ይቀጥላል !
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እየተካሄደ የማይገኘው ላሊጋ በፊፋ ጌም እንደሚቀጥል ተገልጿል ::
ከቡድኑ ተጫዋች የሚወከል ሲሆን ለአብነትም ሰርጂ ሮቤርቶ ባርሴሎናን እንዲሆም ቲቧዋ ኩርቱዋ ሪያል ማድሪድን የሚወክሉ ይሆናል::
ከጨዋታዎቹ የሚገኙ ገቢዎች በኮሮና ቫይረስ እየተጎዱ ለሚገኙ ህብረተሰብ እንደሚለገስ ተገልፆል ፡፡

የሪያል ማድሪድ ፕሬዝደንት በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል !
የሪያል ማድሪድ ፕሬዝዳንት በመሆን ከ እ.ኤ.አ 1995 እስከ 2000 የውድድር ዓመት ክለቡን በበላይነት የመሩት ሎሬንዞ ሳንዝ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ይፋ ሆኗል ፡፡
ሪያል ማድሪድ በ 75 ዓመቱ ሎሬንዞ ሳንዝ እየተመሩ በወቅቱ ስድስት ዋንጫዎችን ሲያሳኩ ሁለት ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካትም ችለዋል ፡፡
Real madrid football club
ለ ሕዝብ ፍትሐዊ አገልግሎት ኢንተርኔት ይለቀቅ ታሳሪዎች ይፈቱ 💚💛❤


The @ISAffairs_ donated a total of 540 academic books on Sociology, Political Science, International Relations, Economics, Psychology, Medicine & more to Axum, Debre Birhan, Jigjiga & Medda Walabu Universities. The ISA will collaborate with the Universities on future researches. https://t.co/CCBF8B6HGr
ISA

ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በውጪ ዜጎች ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው የሚል ዘገባ እየተዟዟረ ነው። ይሄ አደገኛ እና ሀገር የሚጎዳ ነው። ቫይረሱ ከ ዜግነት ጋር የሚያያዝ አይደለም። ከውጪ የሚገቡ የማንኝውንም ሀገር ዜጎች መንግስት ጥብቅ ቁጥጥር ያድርግ። ነገር ግን ሀገር ውስጥ ያሉትን ማጥቃትም ሆነ ማንጓጠጥ ትክክል አይደም።


