ዓለም ከእያንዳንዳችን እጅግ ከፍተኛ እንክብካቤ እና ትኩረት የሚፈልግ በጣም አስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ ነው ያለነው Christiano Ronaldo

“ዓለም ከእያንዳንዳችን እጅግ ከፍተኛ እንክብካቤ እና ትኩረት የሚፈልግ በጣም አስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ ነው ያለነው ፡፡
እኔ ዛሬ የምናገረው እንደ የእግር ኳስ ተጫዋች ሳይሆን እንደ ልጅ ፣ አባት ፣ የሰው ልጅ መላውን ዓለም የሚነካ የቅርብ ጊዜዎቹን ለውጦች የሚመለከት ነው ፡፡
ይህንን ወቅታዊ ሁኔታ እንዴት እንደምናከናውን ሁላችንም የ (የዓለም ጤና ድርጅት) እና የአስተዳደር አካላት ምክሮችን መከተላችን አስፈላጊ ነው ፡፡
የሰውን ሕይወት መከላከል ከማንኛውም ሌሎች ፍላጎቶች በላይ መሆን አለበት ፡፡
ሀሳቤን ለእነሱ ቅርብ ለጠፋው ሰው ፣ ከቫይረሱ ጋር ለሚታገሉ ሰዎች ያለኝ አንድነት ፣ እንደ ቡድና ጓደኛዬ ዳንዬሌ ሩጋኒ እና የራሳቸውን ህይወት ለሚያስከትሉት አስደናቂ የጤና ባለሙያዎች ያለኝን ድጋፍ ሁሉ ለመላክ እፈልጋለሁ ፡፡

የ እግር ኳስ ኮከቡ ክርስቲያኖ ኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልክት

በዚህ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት በምእራብ ኦሮሚያ ኢንተርኔትን በማገድ መቀጠል ተቀባይነት የለውም ሲል ጃዋር መሀመድ ገለፀ

በዚህ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት በምእራብ ኦሮሚያ ኢንተርኔትን በማገድ መቀጠል ተቀባይነት የለውም ሲል ጃዋር መሀመድ ገለፀ

ከሌሎች ሀገሮች እንደምንመለከተው ፣ በይነመረብ ግንዛቤን በማሳደግ እና ኮሮናቫይረስ ለመቆጣጠር እጅግ በጣም አጋዥ ሆኗል ፡፡ አሁን የቫይረሱ ሁኔታ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላረጋገጥን እና ህመምተኛው ወደ ኦሮሚያ የተጓዘ በመሆኑ መንግስት በይነመረብን ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ መክፈት አለበት ፡፡ በዚህ ወረርሽኝ በሽታ ወቅት በይነመረብን በማገድ መቀጠል ተቀባይነት የለውም ሲል ጃዋር መሀመድ ገለፀ

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 547 የምርጫ ክልሎች ይፋ አድርጓል!

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 547 የምርጫ ክልሎች ይፋ አድርጓል!

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 547 የምርጫ ክልሎች ይፋ አድርጓል!

ትግራይ 38፣ አፋር 8፣ አማራ 138፣ ኦሮሚያ 178፣ ሶማሌ 23፣ ቤኒሻንጉል 9፣ ደቡብ 123፣ ጋምቤላ 3፣ ሀረሪ 2፣ ድሬዳዋ 2 እንዲሁም አዲስ አበባ 23 ለፌደራል ምክር ቤት የምርጫ ክልሎች ይኖራቸዋል።

አሁን ያሉት የምርጫ ክልሎች በ1976 ዓ.ም በደርግ ዘመን የተካሄደውን የህዝብና ቤት ቆጠራ መሰረት በማድረግ በ1985 ዓ.ም መካለላቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ተናግረዋል።

FBC #Ethiopia Election

በአንዳንድ የ ትግራይ ከተሞች በ አቧላ የ አየር መበከል እንዳለ ነዋሪዎች ለ ሀበሻዊክሊ ገልፀዋል

በአንዳንድ የ ትግራይ ከተሞች በ አቧላ የ አየር መበከል እንዳለ ነዋሪዎች ለ ሀበሻዊክሊ ገልፀዋል አቧራው ለ መተንፈሻ አካላት ጉዳት ያደርሳል በማለትም ስጋት እንዳላቸው ገልፀዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል ካርታን ዛሬ ይፋ ያደርጋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል ካርታን ዛሬ ይፋ ያደርጋል

Election2012

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል ካርታን ዛሬ ይፋ ያደርጋል። በዛሬው ስነ ስርዓት ላይ የሀገር አቀፍ፣ የዘጠኙ ክልሎች እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ክልል ካርታዎች ለዕይታ ይበቃሉ።

ETHIOPIA ELECTION

Donald Trump እሁድ ብሄራዊ የ ፀሎት ቀን እንዲሆን አወጁ .., እንደዚህ ላሉት ጊዜያት ጥበቃና ጥንካሬን ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር የሚመለከት ሀገር ነን ብለዋል

Donald Trump እሁድ ብሄራዊ የ ፀሎት ቀን እንዲሆን  አወጁ .., እንደዚህ ላሉት ጊዜያት ጥበቃና ጥንካሬን ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር የሚመለከት ሀገር ነን ብለዋል

እሑድ ማርች 15 እንደ ብሔራዊ የፀሎት ቀን ማወጅ ትልቅ ክብር ነው ፡፡ በታሪክ ዘመናችን ሁሉ እንደዚህ ላሉት ጊዜያት ጥበቃና ጥንካሬን ለማግኘት ወደ እግዚአብሔር የሚመለከት ሀገር ነን ……. ……. የትም ብትሆኑም በእምነት በእምነት ወደ ጸሎት ዘወር እንድትሉ አበረታታችኋለሁ ፡፡ አንድ ላይ ፣ በቀላሉ PREVAIL ን እናመጣለን!

የፊት ማስክ እስከ 100 ብር አየተሸጠ መሆኑን ለ ሀበሻዊክሊ መረጃ ደርሶታል

የፊት ማስክ እስከ 100 ብር አየተሸጠ መሆኑን ለ ሀበሻዊክሊ መረጃ ደርሶታል

በዛሬው እለት በ ኢትዮጽያ አንድ የ ኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን ተከትሉ በ ህዝቡ ውስት ትልቅ ስጋት ፍራቻ ፈጥሯል በ አንዳንድ ቦታዎች የፊት መሸፈኛ ማስኮችን ለብሰዉ ተመልክተናል እንዲሁም በ አንድንድ ፋርማሲ ቤቶች የ አንዱ ማስክ ዋጋ እስከ 100 ብር ሲሸጡ እንደ ነበር መገንዘብ ችለናል

Habeshaweekly.news.blog

ኢትዮጵያውያን ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በሞያሌ አራት ኬንያውያንን መግደላቸውን ተከትሎ ውጥረት ነግሷል

ኢትዮጵያውያን ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በሞያሌ አራት ኬንያውያንን መግደላቸውን ተከትሎ በድንበር ከተሞች ውጥረት ነግሷል

Tension in Moyale after gunmen from Ethiopia kill 5 Kenyans . The foreigners broke into houses on Thursday night and opened fire on the men, accusing them of harbouring Ethiopian rebels.

የኬንያው ኔሽን ሚዲያ በድረ ገጹ እንደዘገበው ኢትዮጵያውያንን አማጽያን ደብቃቹሃል በሚል የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሞያሌ ነዋሪ በሆኑ ኬንያውያን ላይ ተኩስ ከፍተው ጥቃት አድርሰዋል።በኬንያዋ ሞያሌ የሚገኙ ነዋሪዎች እንደሚሉት የታጠቁ ወታደሮቹ የኢትዮጵያ ናቸው። በከተማዋ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ከፍተኛ ውጥረት በድንበሩ አከባቢ ተከስቷል ይላል ዘገባው።

ነዋሪዎቹ እንደሚሉት የታጠቁት ወታደሮች ድንበሩን ዘልቀው በመግባት ቤቶቻቸውን በመስበር የደበቃችሁትን ወንበዴዎች አምጡ በማለት ተኩስ ከፍተውባቸዋል።

ምንጭ Mereja.com

የንግድ ባንክ የስራ ማመልከቻ ዌብሳይት እንዳስቸገራቸው አመልካቾች ገለፁ

የ ኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ከ ቀናት በፊት የ ስራ ቅጥር ማውጣቱ ይታወቃል እናም አማልካቾች online እንዲመዘገቡ እና ፋይላቸውን ስካን አድርገው ማስገባት እንዲችሉ ያስታወቁ ቢሆንም አመልካቾች ለ habeshaweekly በላኩት ዌብሳይቱ እንዳስቸገራቸው ገልፀዋል ጉዳዉ የሚመለከታቸው አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጡ ለማሳሰብ እንወዳለን ተጨመሪ መረጃ ሲደርሰን የምናቀርብ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን

የንግድ ባንክ የስራ ማመልከቻ ዌብሳይት እንዳስቸገራቸው አመልካቾች ገለፁ

Design a site like this with WordPress.com
Get started